ክለባችን ኢትዮጲያ ቡና እና አቤል እንዳለ በስምምነት ተለያይተዋል! በዘንድሮ ዓመት ኢትዮጵያ ቡናን የተቀላቀለው አማካኝ በስምምነት መለያየቱ ተረጋግጧል። አቤል እንዳለ የሁለት አመታት ቀሪ ኮንትራት እያለው ነው ከኢትዮጵያ ቡና ጋር በስምምነት የተለያየው። እስካሁን ለሰጠኸን ግልጋሎት በቻናላችን ስም እናመሰግናለን! 3.6K views𝓔𝓼𝓶𝓲𝔃, 18:23