#WoldiaUniversity
ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዲግሪ አዲስ አመልካቾች የምዝገባ እና የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበትን ጊዜ አራዝሟል።
የመደበኛ መርሃ ግብር የሁለተኛ ዲግሪ አመልካቾች የምዝገባ ጊዜ እስከ ኅዳር 16/2015 ዓ.ም የተራዘመ ሲሆን የመግቢያ ፈተናው ኅዳር 19/2015 ዓ.ም ይሰጣል።
የኤክስቴንሽን መርሃ ግብር የሁለተኛ ዲግሪ አመልካቾች የምዝገባ ጊዜ እስከ ኅዳር 16/2015 ዓ.ም የተራዘመ ሲሆን የመግቢያ ፈተናው ኅዳር 17/2015 ዓ.ም ይሰጣል።
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24