#MaddaWalabuUniversity ተራዝሟል
መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ ለቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች አድርጎት የነበረውን ጥሪ ላልተወሰነ ጊዜ አራዝሟል።
በሌላ በኩል የሁሉም የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች ምዝገባ ከኅዳር ዐ1 እስከ 04/2015 ዓ.ም በኦንላይን ብቻ እንደሚከናወን ገልጿል።
የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች ትምህርት ኅዳር ዐ5/2015 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል።
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24