ለወላጆች እና የየዞኑ ትምህርት ቢሮ ሃላፊዎች በሙሉ፣ #Dire_Dawa_University
በድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያ ዙር ፈተና ያጠናቀቁ ተፈታኝ ተማሪዎች ከዩኒቨርሲቲ መውጫ ፕሮግራም ስለማሳወቅ፣
1) ከድሬዳዋ እና ሽንሌ ዞን እንዲሁም ከሌሎች ቅርብ ቦታዎች የመጡ ዛሬ ረቡዕ (02/02/15) ከ 11 ሰዓት ጀምሮ የሚወጡ ይሆናል።
2) ሌሎች ከርቀት የመጡ ተማሪዎች በሙሉ ሐሙስ (03/02/15) ዕለት ሙሉ ለሙሉ የሚወጡ መሆኑ ታውቆ የሚመለከተው አካል አስፈላጊውን ዝግጅት በማድረግ ተማሪዎችን እንድታኋጉዙ እናሳውቃለን።
#ማሳሰቢያ
የሁለተኛ ዙር ተፈታኞች መግቢያ ጥቅምት 5 እና 6 ብቻ መሆኑን እናሳውቃለን። ( ድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ )
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24