#ጅማ_ዩኒቨርሲቲ
የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን በጅማ ዩኒቨርሲቲ ለምትፈተኑ ተማሪዎች በሙሉ
ወደ ዩኒቨርስቲ ስትገቡ ይዛችሁ እንድትቀርቡ አስቀድሞ ከተነገራችሁ የመፈተኛ አድሚሽን ካርድ፤ የነዋሪነት/ተማሪነት መታወቂያ፤ የመኝታ አንሶላ፤ ብርድ ልብስ እና ትራስ ጨርቅ ባሻገር አንድ #ጉርድ_ፎቶግራፍ ይዛችሁ እንድትቀርቡ እሳስቧል፡፡
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24