በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ኮሌጅ በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በቀን መርሃ ግብር በሁለተኛ እና በሦሥተኛ ዲግሪ ለመማር ያመለከታችሁ አመልካቾች የመግቢያ ፈተና መስከረም 25/2015 ዓ.ም እንደሚሰጥ ተገልጿል።
በዕለቱ ማንነትን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት በፔዳ ግቢ እንድትገኙ ኮሌጁ አሳስቧል፡፡
በአመልካች እጥረት በማይከፈቱ የሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ያመለከታችሁ ተማሪዎች ተዛማች ትምህርት ክፍሎችን በማናገር መፈተን እንደምትችሉ ተቋሙ ገልጿል።
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24