ስልክ ይዞ የተገኘ ተማሪ ስልኩ አይቀማም በቀጥታ ከፈተናው ይወገዳል ፤ ፈተና አይፈተንም ፦ ትምህርት ሚኒስቴር
- ሶሻል እና ናቹራል ላይ ላሉ ተመሳሳይ የትምህርት ዓይነቶች የተለያዩ ፈተናዎች ተዘጋጅተዋል
- ተማሪዎች ከግቢ በምንም ዓይነት ምክንያት መውጣት አይችሉም
- በስህተት እንኳን ስልክ ይዞ የተገኘ ተማሪ ከፈተናው ይወገዳል ፤ ከግቢውም እንዲርቅ ይደረጋል
- ተማሪዎቹ አንዴ ካምፓስ ውስጥ ከገቡ በኋላ ከሌላው ዓለም ጋር ግኑኝነት አይኖራቸውም
- ግቢ ከገቡ በኋላ ፈተናው ቢወጣ እንኳን ተማሪዎች ሊጠቀሙ የማይችሉበት ሁኔታ ተፈጥሯል
- ተፈታኞች በግቢ ቆይታቸው እናበላቸዋለን፣እናጠጣቸዋለን፣እንከባከባቸዋለን፣... ከሌላው ዓለም ግን ግንኙነት የላቸውም
- የአንድ አካባቢ ተወላጅ አካባቢው ላይ ያሉ ተማሪዎችን አይፈትንም
- ማንኛውም የአንድ ዩንቨርሲቲ አስተማሪ የሚያስተምርበት ዩንቨርሲቲ ውስጥ አይፈትንም
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24