ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የድህረ ምረቃ ፕሮግራም የግል አመልካቾች የመመዝገቢያ ጊዜን እስከ ጥቅምት 18/2015 ዓ.ም አራዝሟል።
አመልካቾች አስፈላጊ ማስረጃዎችን ስካን አድርጎ በኦንላይን (ra_directorate@wsu.edu.et) በማማያያዝ ምዝገባውን ማከናወን እንደሚችሉ ተገልጿል።
የመግቢያ ፈተና ጥቅምት 29/2015 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑ ተመላክቷል።
(መረጃው ከታች ተያይዟል። )
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24