ለአርባምንጭ ዩንቨርሲቲ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ
የ2014 ዓም ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ተማሪዎች አገር አቀፍ ፈተና ምክንያት የ1ኛ ዓመት 2ኛ ሴሚስቴር መደበኛ ትምህርት ከመስከረም 21/2015 ጀምሮ #የሚቋረጥ ስለሆነ ክሊራንስ በመጨረስ ወደየ ቤተሰቦቻችሁ እንድትሄዱ እያሳሰብን ቀጣይ ትምህርት #የሚጀመረው ጥቅምት 28/2015 ዓ.ም መሆኑን አጥብቀን እናስታውቃን፡፡
ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24