Get Mystery Box with random crypto!

ቀመረ ፊደል .አርዮስ ጥበብ በሚባል መጽሐፍ ፩÷፬'ቀዳሜ ኩሉ ተፈጥረት ጥበብ' የሚለውን ንባብ | ባሕረ ሐሳብ እና የኢትዮጵያ ታሪክ

ቀመረ ፊደል

.አርዮስ ጥበብ በሚባል መጽሐፍ
፩÷፬"ቀዳሜ ኩሉ ተፈጥረት ጥበብ" የሚለውን ንባብ ይዞ ወልድን በጥበብ መስሎ ወልድ ፍጡር ብሎ ቢነሳ በተሳሳተበት ፊደል ቀጥር ጥበብ ሲል በግዕዝ ፊደል ጠ ፫፻፡በ ፱፡በ ፱ ድምር ፫፻፲፰ ይሆናል።ስለዚኽ ልዑል እግዚአብሔር በረቂቅ ጥበቡ ከዓለም ቤተ-ክርስቲያን ፫፻፲፰ ሊቃውንትን አስነስቶ አስረትቶታል።ማለትም በጉባዔው የነበሩት ሊቃውንት ፫፻፲፰ ነበሩ ማለት ነው።


ድንቅ ነው።

.ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር አሜን።