የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን - ለማህበራዊ(social) ሳይንስ ተማሪዎች ከሐምሌ 19 እስከ 21፡፡ - ለተፈጥሮ(natural) ሳይንስ ተማሪዎች ከሐምሌ 25 እስከ 28፡፡ ምንጭ፡ የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ምክትል ሀላፊ ለኢፕድ ከተናገሩት የተወሰደ 7.7K viewsedited 11:39