ማስታወቂያ -------- በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ እንግሊዘኛ ቋንቋ እና ሥነ ጽሑፍ ትምህርት ክፍል የትርፍ ጊዜ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከታች በተገለፀው መሰረት ማስታወቂያው ከወጣበት ከዛሬ ቀን ጀምሮ ለተከታታ 7 ቀናት(ቅዳሜ እና እሁድን ጨምሮ) ህንፃ 5 ቢሮ ቁጥር 109 መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ግንቦት 5/2014 ዓ.ም፣ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ 1.7K viewsedited 08:19