#Vacancy Public Health Officer ጤና መኮነን (Zemen medium Clinic) #Job_Requirement ============== የትምህርት ደረጃ: በጤና መኮነን የመጀመሪያ ዲግሪ ያለውና ፍቃድ ማውጣት የሚችል የሥራ ልምድ: ቢያንስ ከ5 አመት በላይ የሰራ ብዛት: 01 የቅጥር ሁኔታ: በቋሚነት ደመወዝ : - በስምምነት #How_to_Apply =========== ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 የሥራ ቀናትበአካል በመቅረብ ወይም ከስር በተቀመጠው ስልክ ቁጥር በመደወል ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ አድራሻ፡- አዲስ አበባ / ጀሞ ሚካኤል ጅጅጋ ሰፈር ስልክ ቁ፡ +251907276727 5.2K viewsGedi, edited 06:49