Get Mystery Box with random crypto!

የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ከፈተና ባሻገር ምን እየተሰራ ነው? ................... | Ministry of Education Ethiopia

የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ከፈተና ባሻገር ምን እየተሰራ ነው?

.............................................

ትምህርት የሰለጠነና የበቃ የሰው ኃይል በማቅረብ ረገድ የማይተካ ሚና አለው፡፡ ይህም የሁሉም ዘላቂ ልማት ቁልፍ መሣሪያ እንዲሆን ያደርገዋል፡፡ በሀገራችን ትምህርትን ለሁለንተኛዊ ዕድገት ከመጠቀም ይልቅ የፖለቲካ ትግል መሳሪያ አድርጎ ለመጠቀም የሚደረግ ትንቅንቅ የፈተና አስተዳደር ሥራን ውስብስብ ከማድረጉም ባሻገር ከፍተኛ ጉዳትም ሲያደርስ ቆይቷል፡፡

የፈተና ኩረጃና ስርቆት የተለመደ እየሆነ በመምጣቱ በተማሪዎችን ዘንድ የመማር፣ የመመራመር፣ ተግቶ የማንበብ ፍላጎት መቀነስ እንዳሳየ የትምህርት ምዘና ጥናቶች ያመለክታል፡፡ ይህም በትምህርት ስርዓቱ ውስጥም ፈጠራና ልህቀትን እያቀጨጨው የመጣ ከመሆኑ በተጨማሪ የትምህርት ፍትኃዊነትንም ጎድቷል፡፡ ይህን ችግር የተገነዘበው መንግስት ችግሩን በዛላቂነት ለመፍታት በርካታ የሪፎርም ሥራዎችን እየሠራ ይገኛል፡፡ የፈተና አስተዳደር ስርዓትን በተለይም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተናን በሂደት እያጋጠመው የመጠውን ችግር ለመቅረፍ በትኩረት እየሠራ ቆይቷል፡፡
ሙሉ መረጃውን ለማንበብ

https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid0rznMUMuRL1UshMZ41aMdz8egFw4JXPg8HncvTdRPrMVV8p5T4J1sK9HX3VjqNxz9l&id=100064682287722&mibextid=9R9pXO