#ማስታወቂያ የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና ምዝገባና ፈተና ጊዜ ተራዝሟል። የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (Graduate Admission Test) ከመስከረም 28-30/2016 ዓ.ም ጀምሮ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ይሰጣል። በመሆኑም የድህረ ምረቃ ተማሪዎች ከመስከረም 21-25/2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፖርታል https://portal.aau.edu.et በመጠቀም እንድትመዘገቡ እንገልጻለን ። 15.6K views11:58