ማስታወቂያ የመቁረጫ ነጥብ በሟሟላት በትምህርት ሚኒስቴር በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ ከግንቦት 8-10 ባሉት ቀናት ብቻ በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡና ትምህርት እንድትጀምሩ ዩኒቨርስቲው አስታውቋል። ስለሆነም በተጠቀሰው ቀን ምዝገባ እንድታደርጉና ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ እናስታውቃለን። ትምህርት ሚኒስቴር 1.6K viewsedited 16:01