Get Mystery Box with random crypto!

#SalaleUniversity ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ዲግሪ ነባር የክረምት ተ | ኢትዮ መረጃ University

#SalaleUniversity

ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ዲግሪ ነባር የክረምት ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜን አራዝሟል።

ዩኒቨርሲቲው ምዝገባው ሐምሌ 07 እና 08/2014 ዓ.ም ይከናወናል በማለት ጥሪ ማድረጉ ይታወቃል።

ይሁን እንጂ ከትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠ አቅጣጫ የምዝገባ ጊዜው ወደ ሐምሌ 20 እና 21/2014 ዓ.ም መራዘሙን ገልጿል።