ምርጫ ቦርድ የህወሓትን የስረዛ ውሳኔ እንዲነሳ የቀረበውን ጥያቄ ሳይቀበለው ቀረ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ቀደም ሲል በሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕ.ወ.ሓ.ት) ላይ ያስተላለፈውን የፓርቲውን ሕጋዊ ሰውነት ሥረዛ ፓርቲው ይነሣልኝ ሲል ያቀረበውን ጥያቄ ቦርዱ ውድቅ አደረገ። ቦርዱን በውሳኔው የህወሓትን ስረዛ ለማንሳት የሚያስችል የሕግ ድጋፍ አለመኖሩን በመጥቀስ በሕጉ መሠረት እንደአዲስ አመልክቶ በሕግ አግባብ መስተናገድ እንደሚችል ገልጷል። የቦርዱ ደብዳቤ ከታች ተያይዟል። @ethio_mereja_news @ethio_mereja_news 3.4K viewsedited 12:31