Get Mystery Box with random crypto!

Ethio job vacancy

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_jobs_vacancy — Ethio job vacancy E
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethio_jobs_vacancy — Ethio job vacancy
የሰርጥ አድራሻ: @ethio_jobs_vacancy
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 120
የሰርጥ መግለጫ

All Ethiopia Jobs posting source at one single place
👌በየቀኑ የሚወጡ አዳዲስ ማስታወቅያዎችን ለማግኘት ይቀላቀሉን!
ለማንኛውም አስተያየትና ማስታወቂያ ለማሰራት: @BrightaGroup1
✍️Beeksisa Hojii fi Odeeffannoo wayitawaa Argachuuf

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-07-20 11:40:49
⚀ Urgent Vacancy

Job Title: junior software developer intern

Company : Same Soft

Experience : 0 year

Salary: Negotiotion

Quantity: 15

Skills and Qualifications: University degree Bsc & above in Software engineering.
With CGPA > 3.0

Exellent communication interpersonal & organizational skills ( fluency in English is mandatory).
- Ability to learn and to adopt quickly.
- Self motivated and energetic.
Applicants are required to send 30 second voice record ( introduction about themselves & their contributions on their pre-Graduation internship period in English) on the following telegram number
+251968203694 along with cv
To apply: contact Rutinium
2.4K views08:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-20 11:40:49
Urgent Vacancy

Job Title: senior software developer

☞ Company: Same Soft

Job type: permanent

Description: we are looking for senior software developer who is responsible for designing , developing testing & maintaining ( supporting) various job applications, software applications,databases,& web services.

Experience:
At least 3 years of hands on experience with Microsoft.Net stack (C# Asp.Net,VB.Net ,Dotnet core ,Web API , WCF, ACPMVC , MSSQL etc.

Salary: Negotiable

Quantity: 3

How to apply
Applicants should Email their cv with cover letter to rutisentayhu1212@gmail.com with relevant information no later than or July 30,2022
or in telegram 0968203694
1.9K views08:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-19 07:56:19 መርጌታ ዩሀኒስ የባህል መድህኒት አስማት እና ጥበብ ይፈልጋሉ:
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
1 ለመፍትሔ ስራይ
2 ለህማም
3 ጋኔን ለያዘው ሰው
4 ቡዳ ለበላው
5 ለቁራኛ
6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ሀብት
14 ለመስተፋቅር
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለገብያ
17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 ለመድፍነ ፀር
19 ሌባ የማያስነካ
20 ለበረከት
21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 አፍዝዝ አደንግዝ
23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 ለግርማ ሞገስ
25 መርበቡተ ሰለሞን
26 ለዓይነ ጥላ
27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 ለሁሉ መስተፋቅር
29 ጸሎተ ዕለታት
30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደርግ
31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 ለድምፅ
34 ለብልት
አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው
የተጋቡ ካሉ
አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት

ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል

ለጥያቄወ 0975755956 ይደውሉልን
https://t.me/+V6KyiTw9PeQJvOXi
3.3K views04:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-18 03:59:34
አቶ በረከት ስምዖን የረሃብ አድማ አደረጉ
.
የማስታወቂያ ሚኒስትርነትን ጨምሮ በተለያዩ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊነቶች ላይ የቆዩት እና በአሁኑ ወቅት በእስር ላይ የሚገኙት አቶ በረከት ስምዖን የረሃብ አድማ መቱ።

ባለፉት ሶስት ዓመታት በአማራ ክልል መዲና ባህር ዳር በእስር ላይ የሚገኙት አቶ በረከት ስምዖን የረሃብ አድማ መምታታቸውን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለቢቢሲ ተናግረዋል።

ትላንት ሚያዚያ 7/2014 ዓ.ም. የጀመረው ይህ የረሃብ አድማቸው መነሻው ለወራት ወደ አዲስ አበባ ለመዘዋወር ለማረሚያ ቤቱ ሲያቀርቡት የቆየው ጥያቄ ምላሽ ባለማግኘቱ እንደሆነም ምንጮቹ አስረድተዋል።

የአማራ ክልል የማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን በበኩሉ አቶ በረከት የረሃብ አድማ ስለማድረጋቸው መረጃው የለኝም ብሏል።
via- bbc amharic
25.0K views00:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-17 23:49:38
19.8K views20:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-11-14 16:45:15 የድል ዜና

ከለላ፣ፊንጨፍቱ፣
ዳባ፣ብሌኔ፣ቀርሰሌ፣ አቀስታ በጀግኖቻችን እጅ ገብተዋል!

ድሉ ይቀጥላል!
80.2K views13:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-28 07:44:15
144.5K views04:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-17 22:53:26
#Ethiopia

የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ድልድል ይፋ ሆነ። #ኢትዮጵያ ከካሜሮን፣ ከቡርኪና ፋሶ እና ከኬፕ ቨርዴ ጋር አንድ ምድብ ተደልድላለች።
@zena_tube11
147.3K views19:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-17 21:48:34
ዛሬ ከሰዓት በኋላ በአዲስ አበባ በጣለው በረዶ የቀላቀለ ከባድ ዝናብ ምክንያት በተለያዩ አካባቢዎች የጎርፍ አደጋ ተከስቶ በሰዉ ሕይወት እና ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ።

ይህን ያሳወቁት የአ/አ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ናቸው።

ምክትል ከንቲባዋ በጎርፍ አደጋው በሰው ህይወት እና ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን በመግለፅ ከልብ አዝኛለሁ ብለዋል።

- በአስኮ፣
- በአደይአበባ፣
- በጀርመን አደባባይና በጎልፍ ክለብ አካባቢ በደረሰው ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ እስከአሁን ድረስ መንገዶች ጭምር የተዘጋጉ ሲሆን የድንገተኛና የእሳት አደጋ ሰራተኞች በቦታዎቹ በመገኘት የከፋ ሰብዓዊ ጉዳት እንዳይደርስ ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ ናቸው ሲሉ አሳውቀዋል።

ከተማ አስተዳደሩ ተጎጂዎችንም ወደ ህክምና መስጫ በማጓጓዝ እና የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ ገልፀዋል።

የከተማ አስተዳደሩ ከክረምቱ ማየል ጋር ተያይዞ አስቀድሞ የመከላከል ስራዎችን እየሰራ የነበረ ቢሆንም የዛሬው አደጋ ተጨማሪ ስራዎችን መስራት እንደሚገባ ያመላከተ ነው ብለዋል።

ወ/ሮ አዳነች አሁን እንዳለው መረጃ በመጪዎቹ ቀናት ከፍተኛ መጠን ያለዉ የዝናብ ስርጭት ስለሚኖር ነዋሪዎች አስፈላጊውን ጥንቃቄ

@Amhara_Media_Corporation
130.2K viewsedited  18:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-08-17 18:13:01
89.4K views15:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ