የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የግብጽ አቻውን 2 ለ 0 አሸነፈ ዛሬ ምሽት በተካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድድር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የግብፅ አቻውን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በማላዊ ቢንጉ ብሔራዊ ስታዲየም እየተካሄደ ባለው የ2023 የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ ለዋሊያዎቹ ዳዋ ሆቴሳ በ21ኛው ደቂቃ እና ሽመልስ በቀለ በ40ኛው ደቂቃ ጎሎቹን አስቆጥረዋል። 269 views18:11