Get Mystery Box with random crypto!

የእርዳታ ጥሪ ወጣት መለቶ ምትኩ ይበላለ እድሜው 21 ሲሆን የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎ | Ethio Enterance Preparation

የእርዳታ ጥሪ

ወጣት መለቶ ምትኩ ይበላለ እድሜው 21 ሲሆን
የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ሲቪል ኢንጂነሪንግ ሁለተኛ አመት ተማሪ ሲሆን ይህ ወጣት በባህሪው መልካም እና በትህምርቱ ከአንደኛ ደረጃ አሁን እስካለበት ድረስ ተሸላሚ እና የደረጃ ተማሪ ነበረ ባደረበት የጭንቅላት ህመም ትምህርቱን ማቋረጥ ግድ ሆኖበታል በመጀመሪያ ህመሙ ሲጀምረው በመርሳት እንቅልፍ ከሚገባው በላይ በመተኛት ሲሆን ይህ ደግሞ የመጀመሪያ ደረጃ ዲፕሬሽን ተብሎ ህክምና ሲከታተል ህመሙ በከፍተኛ ደረጃ እየፀና በመምጣቱ የተለያዬ ህክምና እየተደረገ የቲቪ
ማናጃይት በሽታ ነው በማለት መድሃኒት ሲወስድ በጭራሽ እየባሰበት አግሮቹ መንቀሳቀስ አልቻሉም እራሱን መቆጣጠር አልቻለም ከተለያየ ምርመራ ቦኃላ የጭንቅላት ኢጢ መሆኑ ተረጋግጦ ጭንቅላቱ ውስጥ ያለው ፈሳሽ በትክክል እንዳይዘዋወር ስለ ዘጋዉ መንቀሳቀስ እና እራሱን መቆጣጠር አልቻለም እና ኢትዮዺያ በለዉ ኮሪያ ሆስፒታል ፈሳሹን ለጊዜው በሌላ በኩል መፍትሄ እንዲያገኝ ሁለት ጊዜ ሰርጀሪ ተሰርቶ ነበር ነገር ግን እሄ መፍትሄ ዘላቂ ስላልሆነ በአስቸኳይ ወደ ዉጭ ሄዶ ህክምና እንዲያደርግ የጥቁር አንበሳ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ቦርድ ወስኖዋል ቤተሰቦቹ ይህንን የህክምና ወጪ መሸፈን ስላልቻሉ እባካችሁ ተባብረን የዚህን ጨቅላ ወጣት ህይወት እንታደግ ለዚህ ህክምና ወጪ የተጠየቁት 1.6 ሚሊየን ነው
እትዮዽያ ላላችሁ ቀጥታ በወላጆቹ አካውንት ማስገባት ትችላላችሁ

1000271873607 የሺ እሸቱ (CBE)
1000021377329 ምትኩ በቀለ (CBE)

#share