የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ስፖርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
86.72K
የሰርጥ መግለጫ
ስለ ሰማያዊዎቹ የሚወጡ መረጃዎችን ለማግኘት የትም መሄድ አያስፈልግም
-የዝዉዉር ዜና
-የአሰልጣኞች አስተያየት
-የተጫዋቾች የህይወት ታሪክ
-ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት
Open to ad ለማስታወቂያ ስራ :-
1 - @Jobers_mila [ 0977456722 ]
2 - @zefitiret4 [ 0904160730 ]
ኢትዮ ቼልሲ FANS በኢትዮጵያ | 2016 ዓ,ም
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
1
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 308
2022-07-16 08:22:55
ቶማስ ቱሄል ስለ ካሊዱ ኩሊባሊ ፡-
"እኛን ለመቀላቀል በመንገድ ላይ ነው ግን እስካልተገለጸ(ይፋ እስካልሆነው) ድረስ ለመናገር በጣም ገና ነው የሚሆነው።"
[via NizaarKinsella]
||ብዙዎቻችሁ ግራ እንዳትጋቡ ምንም እንኳን ዝውውር አሁን ላይ ይፋ ቢደረግም ይህ መግለጫ ቶማስ ቱሄል በ ትላንትናው ዕለተ የሰጠው ቅድመ ጋዜጣዊ መግለጫ ነው!
@ETHIO_CHELSEA @ETHIO_CHELSEA
1.6K views𝙺𝙰𝙻𝙴𝙰𝙱 𝙹𝚁 , 05:22
2022-07-16 08:09:56
"ግዙፉ ተከላካይ ካሊዱ ኩሊባሊ የሚደንቅ የመከላከል ክህሎት፣ እይታ፣ መረጋጋት እና ጉልበት ያለው ተጨዋች ነው። በኩሊባሊ እና የመከላከል ስራን በከፍተኛ ደረጃ እና ጥበብ በሚጫወተው ብራዚላዊው ቲያጎ ሲልቫ መካከል ክፍተት ለማግኘት ለሚጥሩ የፕሪምየር ሊጉ አጥቂዎች መልካም እድል እንዲገጥማቸው እመኛለሁ"
@ETHIO_CHELSEA @ETHIO_CHELSEA
1.8K views༒︎𝔬𝔷𝔤𝔲𝔩༒︎, 05:09
2022-07-16 07:44:31
ቼልሲ ተጫዋች ማስፈረማቸውን ይፋ አደረጉ!
የምዕራብ ለንደኑ ቡድን ቼልሲ በዝውውር መስኮቱ ሁለተኛ ተጫዋች ማስፈረማቸውን ማለት ካሊዱ ኩሊባሊን በ4 ዓመት ኮንትራት ከናፖሊ ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል
@ETHIO_CHELSEA @ETHIO_CHELSEA
2.3K views𝙺𝙰𝙻𝙴𝙰𝙱 𝙹𝚁 , edited 04:44
2022-07-16 07:03:06
2.7K views𝙺𝙰𝙻𝙴𝙰𝙱 𝙹𝚁 , 04:03
2022-07-16 06:17:38
ተጫዋቾቻችን ላስ ቬጋስ ከደረሱ ቡሃላ ልምምድ ማከናወን የቻሉ ሲሆን ከቡድኑ ስብስብ ውስጥም ሁለት ተጫዋቾች በልምምድ ላይ አለመሳተፋቸው ተዘግቧል!
በልምምዱ ላይ ያልተሳተፉት አርማንዶ ብሮጃ እና ልዊስ ኮልዊል ሲሆኑ አርማንዶ ባለፈው ባጋጠመው ጉዳት ሲሆን ኮልዊል ግን በልምምዱ ላይ እንዳልታየ ነው የተገለፀው
@ETHIO_CHELSEA @ETHIO_CHELSEA
3.0K views𝙺𝙰𝙻𝙴𝙰𝙱 𝙹𝚁 , 03:17
2022-07-16 06:01:55
ታደረ ቤተሰብ መልካም ቀን ይሁንላችሁ
@ETHIO_CHELSEA @ETHIO_CHELSEA
3.0K viewsʙɪʀᴜᴋ , 03:01
2022-07-16 00:03:49
በድጋሚ መልካም አዳር ቤተሰብ..... ያዉ ሰበር መረጃ ከሚያድር በማለት ነዉ ከእንቅልፋቹ የቀሰቀስኳቹ
በድጋሚ መልካም አዳር
@ETHIO_CHELSEA @ETHIO_CHELSEA
3.7K viewsʙᴇsᴜꜰᴋᴀᴅ ᴀɴʙʟᴜ, edited 21:03
2022-07-15 23:58:18
BREAKING NEWS
ዌስትሃም ዩናይትድ አርማንዶ ብሮጃን ለማስፈረም ለቼልሲ £30m ፓዉንድ አቀረቡ !
ስካይ ስፖርት
@ETHIO_CHELSEA @ETHIO_CHELSEA
3.7K viewsʙᴇsᴜꜰᴋᴀᴅ ᴀɴʙʟᴜ, 20:58
2022-07-15 23:38:48
በድጋሚ መልካም አዳር ቤተሰብ !
@ETHIO_CHELSEA @ETHIO_CHELSEA
3.9K viewsʙᴇsᴜꜰᴋᴀᴅ ᴀɴʙʟᴜ, 20:38
2022-07-15 23:21:46
BREAKING NEWS
ቼልሲ ጁልስ ኩንዴን ለማስፈረም እንቅስቃሴ ማድረግ ጀምረዋል ሲቪያ ለተከላካዩ £51m ጠይቀዋል።
ቼልሲ ዝውውሩን በቶሎ መጨረስ ስለሚፈልጉ ቶድ ቦህሊ ከነ አጋሮቹ ጋር በመሆን ድርድሩን አስጀምረዋል።
ምንጭ:- TomRoddy
@ETHIO_CHELSEA @ETHIO_CHELSEA
4.1K viewsYABSR_, edited 20:21