ማርቲን ኦዴጋርድ ፦ " አንድ ላይ ጠንክረን መስራት መቀጠል አለብን ፤ ምክንያቱም ልዩ የሆነ ነገር ማድረግ እንችላለን ፤ በተሸነፍክ ቁጥር ተስፋ መቁረጥ የለብህም ፤ እንደገና መነሳት እና እጅለእጅ ተያይዘን እንቀጥላለን ፤ ዋንጫዎችን ማሸነፍ እንፈልጋለን ፤ ይህ የኛ ትልቁ ግባችን ነው።" " ሁሉም ሰው ይህን ግብ ለማሳካት እየሰራ ይገኛል ፤ ዋናው ነገር እርስበርስ እየተደጋገፍን መስራት መቀጠል ላይ ነው።" ሲል ተናግሯል ። SHARE" @ETHIO_ARSENAL 19.0K viewsB€N, 15:03