የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2014 ዓ.ም የሁለተኛ ወሰነ ትምህርት የአካዳሚክ ካላንደር ማሻሻያ አድርጓል። የ8ኛ ክፍል ከተማ ዐቀፍ ፈተና ከሰኔ 27 እስከ 29/2014 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል። የሁለተኛ መንፈቅ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና ከሰኔ 20 እስከ 23/ 2014 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል። የውጤት ማስረጃ የሚሰጥበት ቀን ሐምሌ 05/2014 ዓ.ም። (ዝርዝር መረጃው ከላይ ተያይዟል።) ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት @Ethiiostudents_bot Share share ለተጨማሪ መረጃ ╔═══════════╗ @Ethiio_Students @Ethiio_Students @Ethiio_Students ╚═══════════╝ 7.4K views04:27