ከ10 በላይ ሄሊኮፕተሮች ዛሬ ደሴ ዙሪያ ለብዙ ደቂቃዎች መታየታቸውን ነዋሪዎቹ ገልፀውልኛል። በገራዶ አካባቢም አድርገው ወደ ሱዳን ድንበር ሳያቀኑ እንዳልቀሩ ለሰበር ዜና ETገልፀዋል። የቅኝት ስራ እንደሚሰሩ ይገመታል። ሚያዝያ 14/2015 ዓ.ም =======≠======== ለተጨማሪ መረጃዎች ቻናላችንን join ያድርጉ፣መረጃ ለሚፈልጉ ለሌሎች ጋብዙ @ET_SEBER_ZENA @ET_SEBER_ZENA 409 views03:47