ስምንተኛ ቀኑን በያዘው በዛሬው ቀን የRSF ወታደሮች በአልሁዳን እስርቤት ላይ ጥቃት በማድረስ እስረኞችን አስፈትተዋል ሲሉ የSAF ( Sudanese Armed Forces) ቃል አቀባይ ተናግረዋል። @ET_SEBER_ZENA @ET_SEBER_ZENA 2.8K viewsedited 10:27