ህ_ወሓት በሁመራ በኩል ጦርነት ከፍታለች! ነሐሴ 25/2014 ዓ.ም ህወሓት በሁመራ በኩል ጦርነት ከፍቷል። ከሁመራ....20 ኪሎ ሜትር "ዝጓላ" ከሚባለው አካባቢ ነው ጦርነት ከፍቶ ያደረው፤ አሁንም ውጊያ እንደቀጠለ ነው። የሁመራ ህዝብም ወደ ቦታው እየተመመ ይገኛል። ፍልሚያውን ራሱ ትህነግ/ህወሓት ጀምሮቷል። ህዝባችን ከመከላከያ ሰራዊት፣ ከአማራ ልዩ ኃይል ፣ ከአማራ ፋኖ እና ማሊሻ ጋር በመሆን የተለመደውን አኩሪ ጀብደ በወራሪ ቡድን ላይ ይፈፅማል!! ቢትወደድ ብርሃኔ ከወልቃይት @ET_SEBER_ZENA @ET_SEBER_ZENA 2.4K views06:10