Get Mystery Box with random crypto!

ያለአግባብ ከተወሰደው ብር 96 ነጥብ 3 በመቶው ተመልሷል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባሳለፍነው | ESAT (ኢሳት🇪🇹)®

ያለአግባብ ከተወሰደው ብር 96 ነጥብ 3 በመቶው ተመልሷል

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ባሳለፍነው መጋቢት ወር ከሲስተም ማሻሻያ ሥራ ጋር በተገናኘ ባጋጠመ ችግር ምክንያት 801 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ያለአግባብ መወሰዱን ባንኩ አስታውሷል፡፡

ከዚሁ የገንዘብ መጠንም እስከ አሁን 96 ነጥብ 3 በመቶ (771 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር) ተመላሽ መደረጉን የባንኩ መረጃ አመላክቷል፡፡

ቀሪውን ያለአግባብ የተወሰደ ብር የማስመለስ ሥራም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ነው የተመላከተው፡፡

@Esat_tv1
@Esat_tv1