የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ም ከሲስተም ማዘመኛ ጋር በተያያዘ ባጋጠመው ችግር ምክንያት ተገቢ ባልሆነ መንገድ ከ64 ሺህ እስከ 71 ሺህ ብር ወስደው ያልመለሱ ሰዎችን ዝርዝር ይፋ አደረገ የግለሰቦቹን ምስል እና ሌሎች መረጃዎችን ለመመልከት ማስፈንጠሪያውን ይጠቀሙ፡- https://combanketh.et/customer-round-five @Esat_tv1 @Esat_tv1 34.4K views13:05