ማስታወቂያ ለገርጂ፣ ጉለሌና ጉርድ ሾላ ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤቶች የተማሪ ወላጆች በሙሉ የ2014 ዓ.ም የሁለተኛው ኳርተር የትምህርት አገልግሎት ክፍያ የሚከናወነው ከህዳር 27 ቀን 2014 ዓ.ም እስከ ታህሳስ 11 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አውቃችሁ ክፍያውን በወቅቱ እንድትከፍሉ እናሳስባለን፡፡ ኆኅተ ጥበብ አ.ማ (ኢትዮ-ፓረንትስ ት/ቤት ) 37.9K views12:17