Get Mystery Box with random crypto!

ልዩ መንፈሳዊ ጉባዔ ‹‹ለበጎ ነው›› በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የአዲስከተማ፤ | Egziabher Meslene እግዚአብሔር ምስሌነ

ልዩ መንፈሳዊ ጉባዔ
‹‹ለበጎ ነው››

በሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የአዲስከተማ፤ ልደታ እና ቂርቆስ ክፍላተ ከተሞች ውስጥ ከሚገኙ ሰንበት ትምህርትቤቶች መካከል የገዳመ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ኲኲሐ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት፤የደብረ ገሊላ ቅዱስ ዐማኑኤል ካቴድራል እግዚአብሔር ምስሌነ ሰ/ት/ቤት፤ የቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ደብረ መዊ ሰ/ት/ቤት እና የብርሃናተ ዓለም ጴጥሮስወ ጳውሎስ ቤተ ክርስቲያን ፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት ከደብሩ የስብከተ ወንጌል ክፍል ጋር በጋራ በመተባበር ‹‹ለበጎ ነው›› በሚል መሪ ቃል ሶስት ቀን መንፈሳዊ ጉባዔ አዘጋጅተዋል፡፡

በመርሐ ግብሩ ላይ ተጋባዝ መምህራን፤ዘማሪያን እና የየሰንበት ትምህርት ቤቱ መዘምራን በጋራ ያገለግላሉ፡፡ እርሶም በዚህ ልዩ መርሐ ግብር ላይ እንዲገኙ ተጋብዘዋል፡፡

ከነሐሴ 22 እስከ 24 በገዳመ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን

ከነሐሴ 26 እስከ 28 በደብረ ገሊላ ቅዱስ ዐማኑኤል ቤተክርስቲያን

°•°•°•°•°•°•°•°°•°•°•°•°•°•°•°
በማኅበራዊ መገናኛዎቻችን ቤተሰብ ይሁኑ!
የዩቲዩብ ቻናል፡



የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/EMislene
የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/EMislene/
የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/egziabher_meslene28/
የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@egziabhermeslene28
ድሕረ ገጽ፡
www.debregelila.org