Get Mystery Box with random crypto!

✥ ዝክረ ቅዱስ ሩፋኤል ✥ ' በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝዛቸዋልና፤ | የአባላት ለውስጥ አገልግሎት መልዕክት ማስተላለፍያ

✥ ዝክረ ቅዱስ ሩፋኤል ✥

" በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝዛቸዋልና፤"
(መዝ 91:11)

ሰኔ 13 2014 ዓ.ም

ሰኞ

ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ

በሰ//ቤቱ አዳራሽ

በደብራችን ከሚከበሩ በዓላት አንዱ የቅዱስ ሩፋኤል ነው። እኛም ወር በገባ በ13 መታሰቢያውን በማድረግ በምልጃው በረድኤት እንዲጠብቅ ዝክሩ እናደርጋለን ድርሳኑን እናነባለን!!

እመ-ብዙኃን ት/ቤት