Get Mystery Box with random crypto!

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC

የቴሌግራም ቻናል አርማ egbcc — የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
የቴሌግራም ቻናል አርማ egbcc — የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል ECGBC
የሰርጥ አድራሻ: @egbcc
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 3.31K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውስንል የቴሌግራም ቻናል ነው።
"ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ፤ እነሆ፤ መልካም ነው፤ እነሆም፤ ያማረ ነው።

Ratings & Reviews

4.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2022-08-27 19:26:56

654 viewsMelaku Syume, 16:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 18:14:30
1.1K viewsMelaku Syume, 15:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 17:31:58
1.0K viewsMelaku Syume, 14:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 12:15:28
800 viewsMelaku Syume, 09:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 12:15:19 መጽሃፍ ቅዱስን አዘውትረው የሚያነቡ ወጣቶች ከማያነቡት ይልቅ አነስተኛ ጫና እንዳለባቸው አንድ ጥናት ገለጸ።
ጥናቶች እንደሚያሳዩት በአስራዎቹ መጨረሻ እና በሃያዎቹ መጀመሪያ ዕድሜ ላይ የሚገኙ ወጣቶች ለከፍተኛ ጭንቀት የተጋለጡ ሲሆን አዘውትረው መጽሃፍ ቅዱሳቸውን የሚያነቡ እና በህይወታቸው የሚተገብሩ ወጣቶች ግን አነስተኛ ጫና አለባቸው።
የጥናት ውጤቶች እንደሚገልጹት ከፈረንጆቹ  1997  አስከ 2002 የተወለዱ ወጣቶች ከሌላው የእድሜ ክልል ይልቅ ለከፍተኛ ጭንቀት የተጋለጡ ሲሆን የአሜሪካ መጽሃፍ ቅዱስ ማህበር በመጽሃፍ ቅዱስ ዙሪያ ባደረገው የ2022 ጥናት መሰረት አዘውትረው መጽሃፍ ቅድስ የሚያነቡ ወጣቶች ከማያነቡት ጋር ሲነጻጸር አነስተኛ የጭንቀት፡ የመረበሽ እና ተስፋ የመቁረጥ ስሜት አላቸው።
ይህም መጽሃፍ ቅዱስን ማንበባቸው የበለጠ የህይወት ትርጉምና ግብ እንዲኖራቸውና የተረጋጋ ስነልቦና እንዲላበሱ ስለሚያደረጋቸው ነው ብሎዋል።
ዜናውን ያገኘነው ኒውስ ፕሮ ከተባለ የዜና ምንጭ ነው።
1.2K viewsMelaku Syume, 09:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-25 15:34:52
1.2K viewsMelaku Syume, 12:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-11 16:14:14
የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በተማሪዎች ስነምግባር ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳደሩን ጥናቶች ገለጹ፡፡
የአሜሪካ ብሄራዊ የትምህርት መረጃ ማዕከል ባወጣው ጥናት ከህዝብ ትምህርት ቤቶች 80 በመቶ በላይ የሆኑት የኮቪድ ወረርኝ በተማሪዎቻቸው ባህሪ ላይ በጎ ያልሆነ ተጽዕኖ አምጥቷል የሚል ምላሽ መስጠታቸው ተገልጿል፡፡
በህዝብ ትምህርት ቤቶች ዙሪያ በተደረገው በዚህ ጥናት ከኮቪድ 19 ወረርሽኝ በኋላ በተማሪዎች ላይ ከታየው አሉታዊ የባህሪ ለውጦች መሃል በትምህርት ገበታ ላይ አለመገኝት እና ሌሎች ከባድ የባህሪ ለውጦች ተጠቅሰዋል፡፡
በጥናቱ የተካተቱ 846 ትምህርት ቤቶች ሲሆኑ 87 በመቶ ያህሉ ትምህርት ቤቶች የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በተማሪዎቻቸው ማህበራዊና ስነልቦናዊ እድገት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እንዳመጣ ተናግረዋል፡፡
በጥናቱ ከተሳተፉ ትምህርት ቤቶች 56 በመቶ ያህሉ በክፍል ውስጥ የተማሪዎች የስነምግባር ግድፈት መጨመሩን ሲገልጹ 49 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ ከክፍል ውጪ ያሉ አለመግባባቶች መጨመራቸውን ተናግረዋል በማለት የዘገበው ዘ ክርስቲያን ፖስት ነው፡፡
በተጨማሪም 48% የሚሆኑት ትምህርት ቤቶች የተማሪዎቻቸው ለመምህራን እና ለሰራተኞች አክብሮት ያለመስጠት ድርጊት መጨመሩን ሲገልጹ 42 በመቶ ደግሞ በክፍል ውስጥ የተከለከሉ የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች መጠቀም ከፍ ማለቱን ገልጸዋል።
የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በሀገሮች ላይ ካስከተለው ዘርፈ ብዙ ቀውስ በቀጠለ ሁኔታ በተማሪዎች ላይ የፈጠረው ይህ የባህሪ ችግር የአሜሪካ ብቻ ሳይሆን የብዙ ሃገራትም እውነታ ሊሆን ይችላል፡፡ በሀገራችንም ወረርሽኙ የፈጠረው መሰል ተጽዕኖ ምን እንደሆነ ለማወቅ ጥናት የሚያስፈልግ ቢሆንም ግልጽ በሆኑት ችግሮቹ ዙሪያ ግን ለመፍትሄ መስራት የሁሉም ሃላፊነት ነው፡፡
332 viewsMira Miracle, 13:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-11 10:34:07

361 viewsMira Miracle, 07:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-11 09:58:36
408 viewsMira Miracle, 06:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-11 09:58:29
338 viewsMira Miracle, 06:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ