በማሰራጫ ጣቢያ ላይ ባገጠመ ብልሽት የተቋረጠ የኃይል አቅርቦት
በአምቦ ዲስትሪክት በጌዶ የኃይል ማሰራጫ ጣቢያ ላይ ባገጠመ የቴክኒክ ብልሽት ምክንያት አምቦ፣ ጉደር፣ ድሬ እንጭኒ፣ ሜጢ እና አስጎሪ ከተሞችና በዙሪያቸው በሚገኙ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል ለጊዜው ተቋርጧል፡፡
ስለሆነም ከላይ በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንን ተገንዝባችሁ ከወዲሁ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እንገልጻለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ወቅታዊና ትኩስ መረጃዎች ወዲያውኑ እንዲደርሳችሁ ይህንን ድረ-ገፅ ይመልከቱ፡ http://www.eeu.gov.et