የስቱዲዮ ፓናል ውይይት ፕሮግራም ጥቆማ
የተቋማችን ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በተቋሙ አጠቃላይ አገልግሎት አሰጣጥና በቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ ያደረጉት የስቱዲዮ ፓናል ውይይት ዛሬ ምሽት ከ2፡00 ዜና በኋላ በዋልታ ቴሌቭዥን ይተላለፋል፡፡
ስለሆነም በዚህ ውይይት ደንበኞች ሊያውቋቸው የሚገቡ ጉዳዮችና ተያያዥ መረጃዎች የሚዳሰሱበት ስለሆነ ውይይቱን እንዲከታተሉት በአክብሮት እንጋብዛለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ወቅታዊና ትኩስ መረጃዎች ወዲያውኑ እንዲደርሳችሁ ይህንን ድረ-ገፅ ይመልከቱ፡ http://www.eeu.gov.et