ከ57 ሚሊየን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ የዲስትሪቢዩሽን ኔትዎርክ ማሻሻያ ፕሮጀክት ሊከናወን ነውበአዲስ አበባ ከተማ 4ኛ ምዕራፍ የዲስትሪቢዩሽን ኔትዎርክ ማሻሻያ ፕሮጀክት ሊከናወን መሆኑን የዲስትሪቢዩሽን ሪሀብልቴሽን ፕሮግራም ኃላፊ አቶ ጎሳየ ተ/ወልደ ገለፁ፡፡
እንደ ኃላፊው ገለፃ በአዲስ አበባ ከተማ ፈጣን እድገትን ተከትሎ የኃይል ፍላጎት ከመቼዉም ጊዜ በላይ የጨመረ ከመሆኑ በተጨማሪ እድገቱን መሸከም የሚችል የዲስትሪቢዩሽን ኔትወርክ አብሮ ባለማደጉ ተደጋጋሚ የኃይል መቆራረጥ፤ የኃይል ማነስ እና የኃይል ብክነት በመከሰቱ በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ ሊያሳድር ችሏል ብለዋል፡፡
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ምስፈንጠሪየውን ይጫኑ http://www.ethiopianelectricutility.gov.et/news/detail/494