የቅድመ ጥንቃቄ ማሳሰቢያ
ዕሁድ መጋቢት 3 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 1፡00 እስከ ቀኑ 7፡00 ድረስ፤ በኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ የጥገና ስራ ስለሚከናወን በአሰላ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንን በመገንዘብ ከወዲሁ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ለበለጠ መረጃ ይህንን ድረ-ገፅ ይጎብኙ፡- http://www.eeu.gov.et