ከሰዓት በኋላ በ12ኛ ክፍል ውጤት ዙሪያ መግለጫ ይሰጣል። ------------------------ የትምህርት ሚኒስቴር እና የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በጋራ በ12ኛ ክፍል ውጤት ዙሪያ ዛሬ ከሰዓት በኋላ መግለጫ ይሰጣሉ። መግለጫውም ከ 8:00 ሰዓት ጀምሮ በትምህርት ሚኒስቴር ቅጥር ግቢ የሚሰጥ ይሆናል። ስለሆነም ተማሪዎች ከተዛቡ መረጃዎች እራሳቸውን በመጠበቅ ከሚመለከታቸው አካላት የሚሰራጩ መረጃዎችን ብቻ እንዲከታተሉ እናስታውቃለን። Credit: MOE ለበለጠ ትምህርታዊ መረጃ @educate_ethiopia ቤተሰብ ይሁኑ 4.7K viewsedited 10:20