እስካሁን ከታየው ዝቅተኛው 120 ከፍተኛው 666 ነው። በአጠቃላይ ከውጤት ጋር በተያያዘ ትምህርት ሚኒስቴር መግለጫ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል። እስካሁን የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ያልተደረገ ሲሆን በማህበራዊ ሚዲያ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ተማሪዎች ቁጥር ታውቋል ፤ የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆኗል እየተባሉ የሚሰራጩ መረጃዎች ትክክለኛ አይደሉም። Credit: tikvah ለበለጠ ትምህርታዊ መረጃ @educate_ethiopia ቤተሰብ ይሁኑ 5.4K views06:17