#BongaUniversity ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የነባር መደበኛ ተማሪዎች የ2015 ትምህርት ዘመን ምዝገባ የሚካሄደው ኅዳር 13 እና 14/2015 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል። ከተጠቀሰው ቀን ውጪ የሚመጣ ተማሪ የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል። 930 views06:30