#DebarkUniversity ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የነባር መደበኛ ተማሪዎች የ2015 ትምህርት ዘመን የምዝገባ ጊዜ ኅዳር 01 እና 02/2015 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል። የምዝገባ ቦታ ➭ ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን እንደማያስተናግድ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል። Credit: tikvahUniversity ለበለጠ ትምህርታዊ መረጃ @educate_ethiopia ቤተሰብ ይሁኑ 2.3K viewsedited 05:37