#DiamondLeague #Paris2022 በፈረንሳይ #ፓሪስ የዳይመንድ ሊግ ውድድር በመካሄድ ላይ ይገኛል። በ5 ሺህ ሜትር የወንዶች ውድድር ኢትዮጵያዊው ሰለሞን ባረጋ በአንደኝነት ሲያጠናቅቅ ፤ ሌላው ኢትዮጵያዊ ሙክታር እድሪስ በሶስተኛ ደረጃ አጠናቋል። @EBS_TV_NEWS 8.3K views04:40