Get Mystery Box with random crypto!

🕊🕊የአባታችን ኪሮስ እርግባች 🕊🕊

የቴሌግራም ቻናል አርማ doves08 — 🕊🕊የአባታችን ኪሮስ እርግባች 🕊🕊
የቴሌግራም ቻናል አርማ doves08 — 🕊🕊የአባታችን ኪሮስ እርግባች 🕊🕊
የሰርጥ አድራሻ: @doves08
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 170
የሰርጥ መግለጫ

✞በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ
አምላክ አሜን።
.
የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ አስተምህሮና ስርዓትን የጠበቁ ትምህርቶች, መዝሙራት እና ወረባትን ከነዜማቸናበጣም የሚያማምሩ ፎቶዎች እንለቃለን እናም ለማግኘት ቻናላችንን ይጎብኙ።
@haben8bot

Ratings & Reviews

1.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

2


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-06-04 14:42:02
77 viewsHab , 11:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-04 05:19:18 The account of the user that owns this channel has been inactive for the last 5 months. If it remains inactive in the next 17 days, that account will self-destruct and this channel may no longer have an owner.
02:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-29 13:55:55
107 viewsHab , 10:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-13 14:35:25
205 viewsHab, 11:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-04 02:57:08
232 viewsHab, 23:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-10 10:37:56 የመስቀል አደባባይ ባለቤት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን መሆኗ ለጥያቄ የሚቀርብ አይደለም ....ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ
**
(ጥር 01 ቀን 2014 ዓ .ም
አዲስ አበባ፥ ኢትዮጵያ)

ዛሬ ጥር 1 ቀን 2014 ዓ.ም 9:00 ሐዋርያ ዘለዓለም የተባለ የወንጌላውያን አማኞች ኅብረት አባል የሆነ ፓስተር መስቀል አደባባይ ላይ ለጠራው የአምልኮ ፕሮግራም ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በጽህፈት ቤታቸው ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥተዋል።

ብፁዕነታቸው የፓስተሩ የመስቀል አደባባይ ፕሮግራም እንዲሰረዝ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከክብርት ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ጋር በስልክ መነጋገራቸውን ገልፀው ማሰረዝ ግን አልተቻለም ብለዋል።

እንዲህ ዓይነት ሃይማኖታዊ ክንዋኔዎች ሲኖሩ በኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት በኩል ተፈቅዶ መሆን ሲገባው ነገር ግን በአንድ ግለሰብ ጥሪ ከሃይማኖት ተቋማት ዕውቅና ውጭ ሕዝብን ከሕዝብ የሚያጋጭ ጥሪ መተላለፉ አሳዝኖኛል ብለዋል።

ሐዋርያ ዘለዓለም የተባለን ሰው የወንጌላውያን ኅብረትም እንደማያቀው አጣርተው ለዚህ ፕሮግራም መንግሥት ዕውቅና መስጠት የለበትም በሚል ከፍተኛ ጥረት እንዳረጉ አውሰተዋል።

ሆኖም ግን መርሐ ግብሩ ቀድሞ የተያዘና ዓላማውም በጦርነቱ ለተጎዱ ድጋፍ ማሰባሰቢያ የሚል ሽፋን ይዞ በመንቀሳቀሱ ጥረታቸውን ክቡድ እንዳደረገው ተናግረዋል።

ክብርት ከንቲባዋ ጋር በአጭር ቀን ውስጥ ለመነጋገር ቀጠሮ እንዳላቸው የገለፁት ብፁዕነታቸው በስመ ሃይማኖት እኩልነት ቤተ ክርስቲያን በየጊዜው ድርሻዋን ማጣት የለባትም ብለዋል።

የመስቀል አደባባይ ባለቤት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለመሆኗ ዓለም የመሰከረው በዩኔስኮ የተመዘገበው ከማይዳሰስ ቅርሷ በተጨማሪ ከጥንት ጀምሮ የደመራ በዓልን ማክበሯ እና ለስሙ ያላት አበርክቶዋ ምስክር ነው ብለዋል።

ቀደም ሲል ለባለብዙ አገልግሎት የታደሰው መስቀል አደባባይ ሲታደስ ከከንቲባ ጽህፈት ቤት ጋር የገባነው ውል አድሰው ለቤተክርስቲያን ሊያስረክቡ የነበረ መሆኑን አውሰተው ደብዳቤው በእጃችን ያለ በመሆኑ ይሄው ውል እንዲከበር ለመንግሥት ጥሪ አቅርበዋል።

በመስቀል አደባባይ እንደ የሕዝብ ስፖርት፣ ኮንሰርት እና ሌሎች ኩነቶች ፈቃጁ ሌላ መሆኑን ገልፀው ሃይማኖታዊ ከንዋኔ ሲሆን ግን የሚመለከታት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ብቻ ናት ብለዋል።

ቤተክርስቲያን ለልማት እና ለአብሮነት ያላት አስተዋጽኦ በጽኑዕ አቋም ከቃላት በላይ በተግባር የተገለፀ ነው ያሉት ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ በ2011 ዓ.ም የአዲስ ከተማ አስተዳደር ቤተሰብ ለሌላቸው ተማሪዎች ለምገባ የሚሆን የገንዘብ ድጋፍ በጠየቀን ጊዜ ያለ ሃይማኖት ልዩነት ለሁሉም ተማሪዎች ምግብ የሚሆን 10.000.000 (አስር ሚሊዮን ብር) የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት መለገሱን የቤተክርስቲያኒቱን ለሁሉ አዛኝ መሆኗንም አስታውሰዋል።

ምንጭ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት
251 viewsHab, 07:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-01-09 09:22:45
ሼር ሼር ሼር
194 viewsHab, 06:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-12-17 13:54:51
የታህሳስ 8 የፃዲቁ የአብነ ኪሮስ አመታዊ ክብረ በአል በስርአተ ቅዳሴ የተነሳ ፎቶ ነው
220 viewsHab, 10:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-12-17 13:48:43
217 viewsHab, 10:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2021-12-17 06:33:00
8/04/2014 ዓ.ም የፃዲቁ የአባታችን አብነ ኪሮስ አመታዊ ክብረ በኣል ለመላው የክርስትና ተከታይ እንኳን አደረሳቹሁ አደረሰን እንላለን
201 viewsHab, 03:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ