በደሴ ከተማ የሰናይ አማተር ጋዜጠኞች ማህበር በተተኪን ፍለጋ ስልጠናው እያሰለጠናቸው የሚገኛቸውን ተማሪዎች በነገው እለት ለመጀመሪያ መድረክ ያበቃል። የደብረታቦር በዓልን አብረው እንዲያሳልፉ ማህበሩ ይጋብዛል! ቦታ_ወሎ ባህል አምባ አዳራሽ አዘጋጆች ወ/ሮ ስሒን ፖ/ቴክኒክ ኮሌጅ መላኩ አምባው ኢቨንት ኦርጋናይዘር ሰአት 7:30 ጀምሮ ለጥቆማ @lulsha_1 1.3K viewsLeul ., edited 16:19