የደሴ ከተማ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ከመራጩ ህዝብ ጋር በከተማዋ መልካም አስተዳደር ፣ ህግ ማስከበር፣ማህበራዊና ኢኮኖሚ ዘርፍ ውይይት እያካሄደ መሆኑ ተገለፀ። የደሴ ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሞላልኝ በደሴ ከተማ እየተሰሩ ያሉ መሰረተ ልማቶች እያብራሩም እንደሆነ ተገልጿል። Via dessiecomncation 1.6K viewsLeul ., edited 06:44