ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ለመጀመሪያ ጊዜ በሶስተኛ ድግሪ ሁለት መምህራንን አስመረቀ። ======== ደማዩ ፣ | ሐምሌ 13/2015 ዓ.ም |ህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት| በማህበራዊ ሳይንስና ስነ ሰብ ኮሌጅ ስር የእንግሊዝኛ ቋንቋና ስነ ፅሑፍ ትምህርት ክፍል መምህር የሆኑትን ዶ/ር ወንድይፍራው ምህረት እና ዶ/ር መንግስቱ አናጋውን ለመጀመሪያ ጊዜ በፒ ኤች ዲ (PhD) ድግሪ አሰመርቋል! እንኳን ደስ አላችሁ! ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የእውቀት አውድማ ከጮቄ ማማ! ለአዳዲስ መረጃዎች #ቴሌግራም፡ https://bit.ly/3HbDPCB #ፌስቡክ፡ https://bit.ly/3mYfnNW #ዩቲዩብ፡ https://bit.ly/3L73hu3 #ድረ_ገጽ፡ www.dmu.edu.et 6.6K views15:50