#አስደሳች_መረጃ !! በቅድሚያ መምህር ካሳሁን ጀምበሩ እንኳን ደስ አለህ !! በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የሜካኒካል ምህንድስና ትምህርት ክፍል መምህርና ተመራማሪ ካሳሁን ጀምበሩ (ረ/ፕሮፌሰር) የብሩህ ኢትዮጵያ 2015 የንግድ ፈጠራ ሀሳብ ውድድር ላይ በመሳተፍ አሸናፊ በመሆናቸው የ260 ሺህ ብር ተሸላሚ ሆነዋል። መላው የዩኒቨርሲቲያችንማህበረሰብ እንኳን ደስ አላችሁ !! ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የእውቀት አውድማ ከጮቄ ማማ! ========== ለአዳዲስ መረጃዎች #ቴሌግራም፡ https://bit.ly/3HbDPCB # ፌስቡክ፡ https://bit.ly/3mYfnNW #ዩቲዩብ፡ https://bit.ly/3L73hu3 #ድህረ ገጽ፡ www.dmu.edu.et 5.9K views19:29