ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ቡሬ ካምፓስ የ2015ዓ.ም 4ኛው ዙር የተማሪዎች አምባሳደር ሊስት ማዕረግ የእውቅናና የሽልማት ስነ ስረዓት የዩኒቨርሲቲያችን የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዚደንትን ጨምሮ የካምፓሱ ከፍተኛ አመራሮች እና ሌሎችም ሀላፊዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የአካባቢው ማህበረሰብ በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ በመካሄድ ላይ ይገኛል። 2.2K views07:39