ተማሪዎቻችን እንኳን ደህና መጣችሁ! የአቅም ማሻሻያ ተጠቃሚ ተማሪዎች ወደ ግቢ በመግባት ላይ ይገኛሉ ============ ደብረ ማርቆስ ዩንቨርሲቲ | የካቲት 29/2015 ዓ.ም |ህዝብ ግንኙነትና ኮምኒኬሽን ዳይሬክቶሬት | የትምህርት ሚኒስቴር በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ከፍል ብሔራዊ ፈተና ወስደው ውጤታቸው ከግማሽ በታች የሆነባቸው ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲ ገብተው የአቅም ማሻሻያ/ ሪሚዲያል ተጠቀሚ እንዲሆኑ በወሰነው መሰረት ዩኒቨርሲቲያችን 3 ሺህ 91 ተማሪዎችን #በዋናው_ግቢ ፣ #በጤና እና #በቡሬ ካምፓሶች በመቀበል ላይ ይገኛል፡፡ የእነዚህ ተማሪዎች የመጨረሻ መግቢያ ቀን ነገ በ30/2015 ዓ.ም እንደሚጠናቀቅ የሬጂስትራር ዳይሬክቶሬት ቀደም ሲል ማሳወቁ ይታወቃል። =========== ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የዕውቀት አውድማ ከጮቄ ማማ ============= ለተጨማሪ አዳዲስ መረጃዎች #ዌብሳይት www.dmu.edu.et #ፌስቡክ https://www.facebook.com/dmu.edu #ቴሌግራም https://t.me/Debre_Markos_University #ዩቱዩብ https://www.youtube.com/channel/UCqQDHEyYDen3aybySpYsF_Q 3.3K views18:49