በሰላም ሚኒስቴር አስተባባሪነት ከተለያዩ የሀገራችን ክልሎች የተውጣጡና በደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በ5ኛው ዙር የብሔራዊ በጎ ፈቃድ የማህበረሰብ ልማት አገልግሎት ስልጠና በመውሰድ ላይ የሚገኙ ወጣቶች ዛሬ ጠዋት ወደ ስልጠና አዳራሽ ከመግባታቸው በፊት የኢትዮጵያ ህዝብ ብሔራዊ መዝሙር ሲዘምሩ ፡፡ ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ፣ ህዳር 02/2015 ዓ.ም ( የህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ) የእውቀት አውድማ ከጮቄ ማማ! ዌብሳይት www.dmu.edu.et ቴሌግራም https://t.me/Debre_Markos_University ፌስቡክ https://www.facebook.com/dmu.edu ዩቱዩብ https://www.youtube.com/channel/UCqQDHEyYDen3aybySpYsF_Q ቲዊተር https://twitter.com/dmu_ethiopia እንስታግራም https://www.instagram.com/dmu_ethiopia/ ሊንክድኢን https://www.linkedin.com/in/dmu-ethiopia/ ከእኛ ጋር ሰለሆናችሁ ምስጋናችን የላቀ ነው! 3.4K viewsedited 08:05